
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
قُلْ يَٰٓأَيُّهَا ٱلْكَٰفِرُونَ
Qul yaa-ai yuhal kaafiroon
በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!
لَآ أَعْبُدُ مَا تَعْبُدُونَ
Laa a'budu ma t'abudoon
«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡
وَلَآ أَنتُمْ عَٰبِدُونَ مَآ أَعْبُدُ
Wa laa antum 'aabidoona maa a'bud
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٌۭ مَّا عَبَدتُّمْ
Wa laa ana 'abidum maa 'abattum
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
وَلَآ أَنتُمْ عَٰبِدُونَ مَآ أَعْبُدُ
Wa laa antum 'aabidoona ma a'bud
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِىَ دِينِ
Lakum deenukum wa liya deen.
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡